ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከልዑክ ቡድናቸው ጋር ጣልያን ሮም ገቡ Post published:May 26, 2025 Post category:EDITOR'S PICK AMN-ግንቦት 18 /2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከልዑክ ቡድናቸው ጋር ጣልያን ሮም ገብተዋል። በቆይታቸውም ከጠቅላይ ሚኒስትር ጂዮርጂያ ሜሎኒ ጋር ውይይት እንደሚያደርጉ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አዲስ ሚዲያ ኔትወርክ የአዲስ አበባን ለውጥ በሚገባ አንፀባርቋል May 22, 2025 የዘንድሮ የአረንጓዴ ዓሻራ ተካፋይ እንድትሆኑ ጥርዬን አቀርባለሁ:- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) July 19, 2024 ትምህርት እንዲስፋፋ በቅድመ መደበኛ ትምህርት ላይ ሰፊ ትኩረት ሰጥተን እየሰራን እንገኛለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) March 20, 2025