ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከልዑክ ቡድናቸው ጋር ጣልያን ሮም ገቡ Post published:May 26, 2025 Post category:EDITOR'S PICK AMN-ግንቦት 18 /2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከልዑክ ቡድናቸው ጋር ጣልያን ሮም ገብተዋል። በቆይታቸውም ከጠቅላይ ሚኒስትር ጂዮርጂያ ሜሎኒ ጋር ውይይት እንደሚያደርጉ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያዊያን ብሄራዊ ጥቅማቸውን ለማስከበር የሚገድባቸው አንዳችም ምድራዊ ሐይል እንደሌለ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ገለጸ September 9, 2025 1446ኛዉ የዒድ አል -አድሃ አረፋ ሰላት ድባብ በአዲስ አበባ ስታዲየም June 6, 2025 ትራምፕ ቤት አልባ ሰዎች በፍጥነት ከዋሺንግተን ዲሲ ለቀው እንዲወጡ ጠየቁ August 11, 2025