አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
በቴክሳስ በደረሰ የጎርፍ አደጋ የሟቾች ቁጥር 81 ሲደርስ በርካቶች የደረሱበት አልታወቀም Post published:July 7, 2025 Post category:ዓለም አቀፍ AMN – ሰኔ 30/2017 ዓ.ም በአሜሪካ ቴክሳስ ግዛት አርብ እለት የተከሰተውን የጎርፍ አደጋ ተከትሎ የሟቾች ቁጥር በትንሹ 81 የደረሰ ሲሆን ሌሎች 41 ሰዎች የደረሱበት አልታወቀም። የአደጋው ሰለባዎች ቁጥር በፍጥነት እየጨመረ ሲሆን የሟቾች ቁጥር አሁንም ሊጨምር እንደሚችል ባለስልጣናትን ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል። እየቀጠለ ያለው ከባድ የአየር ሁኔታ ለነፍስ አድን ስራው እንቅፋት እንዳይሆን ስጋት አስከትሏል። በሊያት ካሳሁን 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጸጥታ እና ደህንነት ለኢትዮጵያም ሆነ ለቀጠናው ሁለንተናዊ ብልጽግና ወሳኝ መሠረቶች ናቸዉ May 12, 2026 ቻይና የዩክሬንን ጦርነት ለማስቆም በፕሬዚዳንት ትራምፕ እና ፑቲን መካከል የሚደረገውን ስብሰባ ለማስተናገድ ዕቅድ እንዳላት ገለጸች February 13, 2025 ትራምፕ በአሜሪካ በሚታዩ የባህር ማዶ ፊልሞች ላይ የ100 ፐርሰንት ታሪፍ ሊጥሉ ነው May 5, 2025