የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን በነገው እለት ያካሂዳል Post published:October 12, 2025 Post category:አዲስ አበባ / ወቅታዊ AMN – ጥቅምት 02/2018 ዓ.ም 3ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘምን 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን በነገው እለት በአድዋ ድል መታሰቢያ በሚገኘው የምክር ቤቱ የመሰብሰቢያ አደራሽ ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት ጀምሮ ያካሂዳል፡፡ በጉባኤው ላይ የምክር ቤቱ አባላት፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እና ሌሎች ተጋባዥ እንግዶች እንደሚገኙ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ለኤኤምኤን በላከዉ መረጃ አስታዉቋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ልዩ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸው የማህበረሰብ ክፍሎች ተሳትፎና ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ በትኩረት እየተሠራ ነው-ሴቶች ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ October 17, 2024 የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በተሻለ ሁኔታ ለማስተናገድ ቅድመ ዝግጅት በማድረግ ላይ እንገኛለን ፡- ከንቲባ አዳነች አቤቤ November 27, 2024 በሕይወት መስዋዕትነት የተገኘ ሉዓላዊነትን በላባችን ምሉዕ ማድረግ ይገባናል-አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ May 14, 2026
ልዩ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸው የማህበረሰብ ክፍሎች ተሳትፎና ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ በትኩረት እየተሠራ ነው-ሴቶች ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ October 17, 2024