ይስማው ድሉ በ25ኛው የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ውድድር አሸናፊ ሆነ Post published:November 23, 2025 Post category:አትሌቲክስ AMN- ህዳር 14/2018 ዓ.ም ይስማው ድሉ በ25ኛውታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የ2018 ሶፊ ማልት ዓለም አቀፍ የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር አሸናፊ ሆኗል፡፡ በ25ኛው የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የአንጋፋ አትሌቶች ውድድር በወንዶች የ10 ኪሎ ሜትር ሩጫ ውድድር ይስማው ድሉ በአሸናፊነት ማጠናቀቅ ችሏል፡፡ በታምራት ቢሻው 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጤና አገልግሎት ዋና መምሪያ የ2016 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም የማጠቃለያ እና የምስጋና ፕሮግራሞ አካሄደ November 22, 2024 በፍራንክፈርት ማራቶን አትሌት ቡዜ ድሪባ በሴቶች እንዲሁም አትሌት በላይ አስፋው በወንዶች አሸናፊ ሆኑ October 26, 2025 በሊቢያ ቤንጋዚ በተካሄደው የታዳጊ ወጣቶች አለም አቀፍ የብስክልት ውድድር የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አሸነፈ August 16, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጤና አገልግሎት ዋና መምሪያ የ2016 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም የማጠቃለያ እና የምስጋና ፕሮግራሞ አካሄደ November 22, 2024