አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ይስማው ድሉ በ25ኛው የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ውድድር አሸናፊ ሆነ Post published:November 23, 2025 Post category:አትሌቲክስ AMN- ህዳር 14/2018 ዓ.ም ይስማው ድሉ በ25ኛውታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የ2018 ሶፊ ማልት ዓለም አቀፍ የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር አሸናፊ ሆኗል፡፡ በ25ኛው የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የአንጋፋ አትሌቶች ውድድር በወንዶች የ10 ኪሎ ሜትር ሩጫ ውድድር ይስማው ድሉ በአሸናፊነት ማጠናቀቅ ችሏል፡፡ በታምራት ቢሻው 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለአዲስ አበባ ጆርካ ሀገር አቋራጭ ውድድር አሸናፊዎች ግማሽ ሚሊዮን ብር የሚጠጋ ሽልማት ማዘጋጀቱን የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ገለጸ October 24, 2025 ኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳልያ ለማግኘት የቀራት ብቸኛ ውድድር የወንዶች 5000 ሜትር September 21, 2025 ዙምባብዊቷ የቀድሞ የውሃ ዋና ስፖርት ተወዳዳሪ ክርስቲ ኮቨንትሪ የአለም አቀፉ ኦሊምፒክ ኮሚቴ (IOC) ፕሬዝዳንት በመሆን ተመረጠች March 21, 2025
ለአዲስ አበባ ጆርካ ሀገር አቋራጭ ውድድር አሸናፊዎች ግማሽ ሚሊዮን ብር የሚጠጋ ሽልማት ማዘጋጀቱን የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ገለጸ October 24, 2025