አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የፒያሳ ነዋሪዎች የገቡበትን ሰፈር ጎበኙ Post published:December 7, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ማኅበራዊ AMN ህዳር 28/2018 ዓ.ም ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባሰፈሩት መልዕክት በማለዳ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የፒያሳ ነዋሪዎች የገቡበትን ሰፈር ሄደን ጐብኝተናቸዋል ብለዋል። ልጆች ምቹ መጫወቻ ሜዳዎች ፣ ወጣቶች የስፓር ሜዳ እና ለነዋሪዎች የስራ እድል የፈጠሩላቸዉ ሱቆች እንዲሁም የጋራ መገልገያ መሰረተ ልማቶች ተሟልቶላቸውና ደስ ብሏቸዉ በማየታችን እኛም በጣም ደስ ብሎናል ሲሉ ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሃይማኖት ተቋማት በሥነ-ምግባር የታነጸ ትውልድ የመቅረጽ ማኅበራዊ ኃላፊነታቸውን በላቀ ደረጃ ሊወጡ ይገባል March 12, 2026 የኢጋድ ዋና ፀሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) በአቶ ቡልቻ ደመቅሳ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ January 7, 2025 አዲስ አበባ አለም አቀፍ እና አህጉር አቀፍ ኮንፍራንሶችን የማዘጋጀት ብቃቷ እየጨመረ መምጣቱን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ May 18, 2025