ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ( ዶ/ር) የፈረንጆችን የገና በዓል ምክንያት በማድረግ ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ( ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ለአለም አቀፍ ማህበረሰብ መልካም የገና በዓል ብለዋል።

ደግነት ከድንበር በላይ ይጓዛል፣ ተስፋም አብረን የምንገነባው ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት አስተላልፈዋል።