ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 30ኛው መደበኛ ስብሰባ ላይ በሰላምና ደህንነት፣ ኢኮኖሚ፣ ጤና፣ ትምህርት፣ የውጭ ግንኙነትን ጨምሮ በሌሎች ዘርፎች ዙሪያ የመንግሥትን አፈጻጸም እና የቀጣይ እቅዶች አብራርተዋል።
አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 30ኛው መደበኛ ስብሰባ ላይ በሰላምና ደህንነት፣ ኢኮኖሚ፣ ጤና፣ ትምህርት፣ የውጭ ግንኙነትን ጨምሮ በሌሎች ዘርፎች ዙሪያ የመንግሥትን አፈጻጸም እና የቀጣይ እቅዶች አብራርተዋል።
1 ሺህ 447ኛው የኢድ አል አድሐ (አረፋ) በዓል በአዲስ አበባ ስቴዲየም በድምቀት እየተከበረ ነው Post published:May 27, 2026 Post category:ቪዲዮዎች AMN ግንቦት 19/ 2018 1447ኛው የኢድ አል አድሐ (አረፋ) በዓል በአዲስ አበባ ስቴዲየም በድምቀት እየተከበረ ነው። በዓሉ ህዝበ ሙስሊሙ በተገኘበት በስግደትና በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች ነው እየተከበረ የሚገኘው። የኢድ አል አድሐ (አረፋ) በዓል ሰዎች እርስ በእርስ የሚጠያየቁበትና ያለው ከሌለው ጋር ተካፍሎ በጋራ የሚውልበት ነው። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የዓለም የሰላም ቀን በአዲስ አበባ ተከበረ September 20, 2024 አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ የህብረተሰቡን ችግር የሚፈታ የህዝብ ድምፅ የሆነ ሚዲያ ነው ፦ወ/ሮ እናታለም መለሰ November 27, 2024 ያላስተዋልነው እምቅ ሀብት August 12, 2024