አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነውንና በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂ የተደገፈውን እጅግ ዘመናዊ የላፍቶ ሆስፒታል መርቀን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
1 ሺህ 447ኛው የኢድ አል አድሐ (አረፋ) በዓል በአዲስ አበባ ስቴዲየም በድምቀት እየተከበረ ነው Post published:May 27, 2026 Post category:ቪዲዮዎች AMN ግንቦት 19/ 2018 1447ኛው የኢድ አል አድሐ (አረፋ) በዓል በአዲስ አበባ ስቴዲየም በድምቀት እየተከበረ ነው። በዓሉ ህዝበ ሙስሊሙ በተገኘበት በስግደትና በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች ነው እየተከበረ የሚገኘው። የኢድ አል አድሐ (አረፋ) በዓል ሰዎች እርስ በእርስ የሚጠያየቁበትና ያለው ከሌለው ጋር ተካፍሎ በጋራ የሚውልበት ነው። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢራን በአንድ ሌሊት 180 ሚሳኤሎችን ወደ እስራኤል አስወነጨፈች October 2, 2024 በአንድ ሳምንት ብቻ ከ403 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ የኮንትሮባንድ እቃዎች ተይዘዋል፡- የጉምሩክ ኮሚሽን November 26, 2024 ችግኝ ከመትከል ባለፈ በየጊዜው እንክብካቤ ማድረግ እንደሚገባ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ ቢኒያም ምክሩ ገለፁ July 31, 2025