በሀዋሳ ከተማ የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳና ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

You are currently viewing በሀዋሳ ከተማ የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳና ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

AMN ግንቦት 18/2018

ዛሬ ከማለዳው ጀምሮ የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳና ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በደመቀ ሁኔታ በሲዳማ ክልል እየተካሄደ ይገኛል።

የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችም ከማለዳው ጀምሮ በሀዋሳ አለም አቀፍ ስታዲየም በመገኘት ቃሉን በተግባር ለተረጎመው ብልፅግና ፓርቲ ድጋፋቸውን በመግለፅ ላይ ይገኛሉ።

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review