ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቬይትናም ኮሚኒስት ፓርቲ ዋና ፀሃፊ ጋር ተወያዩ Post published:April 15, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ / ዲፕሎማሲ AMN – ሚያዚያ 07/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የይፋዊ ጉብኝታቸው አካል የሆነ ውይይት ከቬይትናም ኮሚኒስት ፓርቲ ዋና ፀሃፊ ጋር በፓርቲው ማዕከላዊ ጽሕፈት ቤት አካሂደዋል። በውይይታቸውም በተለያዩ የፓለቲካ ፓርቲ ጉዳዮች ብሎም በሀገራዊ ልማት እና አስተዳደር ጉዳዮች መምከራቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ ለወደፊት የጤና ድንገተኛ አደጋዎች የተሻለ ምላሽ ለመስጠት እና የጤና ስርዓቷን ለማጠናከር ቁርጠኛ ናት-ዶ/ር መቅደስ ዳባ March 22, 2025 ኢትዮጵያ በምክር ቤት አባልነቷ ለአህጉሪቷ ሰላም መረጋገጥ ያላትን ሚና አጠናክራ ትቀጥላለች:-የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር February 13, 2025 አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ በበጀት አመቱ ባስመዘገበው ስኬት ልዩ ተሸላሚ ሆነ July 21, 2025