ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቬይትናም ኮሚኒስት ፓርቲ ዋና ፀሃፊ ጋር ተወያዩ Post published:April 15, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ / ዲፕሎማሲ AMN – ሚያዚያ 07/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የይፋዊ ጉብኝታቸው አካል የሆነ ውይይት ከቬይትናም ኮሚኒስት ፓርቲ ዋና ፀሃፊ ጋር በፓርቲው ማዕከላዊ ጽሕፈት ቤት አካሂደዋል። በውይይታቸውም በተለያዩ የፓለቲካ ፓርቲ ጉዳዮች ብሎም በሀገራዊ ልማት እና አስተዳደር ጉዳዮች መምከራቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ታላቁ የጎዳና ላይ ኢፍጣር አብሮነትና አንድነትን የማፅናት እሴቶች የሚጎለብቱበት ነው ፦ ኡስታዝ አቡበከር አህመድ March 16, 2025 ሥራ ፈጣሪዎች ዕውቀት መር ኢኮኖሚ ለመገንባት ወሳኝ ሚና አላቸው – ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል November 18, 2024 በሀገራዊ ምክክሩ ሁሉም ዜጋ ድርሻ እንዲኖረው ጥረት እየተደረገ ነው – ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን January 23, 2025