ኢትዮጵያ 2ኛውን የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ታስተናግዳለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) Post published:June 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN ሰኔ 9/2017 ምድረ ቀደምት የሆነችው ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ህብረት ጋር በመተባበር 2ኛውን የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ እንደምታስተናግድ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጉባኤው እአአ ከመስከረም 8 እስከ 10/2025 በአዲስ አበባ እንደሚካሄድም አስታውቀዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የናይል ወንዝ ተፋሰስ ኮሚሽን መቋቋም በተፋሰሱ ሃገራት መካከል የህግ ማዕቀፍ እንዲኖር ያስችላል- ፕሮፌሰር ያቆብ አርሳኖ October 14, 2024 የጀጎል ግንብን መልሶ በማልማት በተሰራው ስራ ቅርሱን ዳግም የቱሪዝም ማዕከል ማድረግ ተችሏል-የሀረሪ ክልል ቱሪዝም ቢሮ April 4, 2025 አፍሪካ -በኪነ-ጥበብ February 15, 2025