ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች ጋር የችግኝ ተከላ አካሄዱ Post published:July 8, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አረንጓዴ ዐሻራ AMN – ሐምሌ 1/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ማለዳ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች ጋር የችግኝ ተከላ መርሐ-ግብር አካሄዱ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ “በመትከል ማንሰራራት” በሚል መሪ ሀሳብ፣ ዛሬ ማለዳ የችግኝ ተከላ መርሃግብራችንን በመቀጠል ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች ጋር የችግኝ ተከላ አካሂደናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ሀገር የምትገነባው በዜጎቿ አብሮነት እና በሚያበረክቱት አስተዋጽኦ ነው ሲሉ ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ተናገሩ July 31, 2025 በክልሉ ከትኛውም ጊዜ የተሻለ ሰላም መምጣቱን የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ July 19, 2025 ጤናው የተጠበቀ፣ አካሉ የዳበረ አመራር ለምናልመው ብልፅግና ወሳኝ ነው ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ July 20, 2025