በመዲናዋ አዲስ ምልምል የሰላም ሰራዊት አባላት እየተመረቁ ይገኛሉ Post published:September 1, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አዲስ አበባ AMN ነሃሴ 26/2017 የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ በንድፈ ሐሳብና በመስክ ያሰለጠናቸውን 5ኛው ኮርስ አዲስ ምልምል የሠላም ሠራዊት አባላትን በማስመረቅ ላይ ይገኛል፡፡ በዳግማዊ ሚኒልክ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት እየተካሄደ ባለዉ የምረቃ ስነ ስርዓት ላይ የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች፣ከማዕከል እስከ ወረዳ ያሉ የሰላምና ፀጥታ ኃላፊዎችና የዕለቱ ተመራቂ የሰላም ሠራዊት አባላት ተገኝተዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከንቲባ አዳነች አቤቤ አሜሪካ የሚገኘው “ሄኖክ አርጋው ፋውንዴሽን ”ከ50 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ 133 አይነት የተለያዩ የህክምና ግብአቶችን ማበርከቱን ገለጹ August 11, 2025 የመኖሪያ ቤቶች ርክክብ September 30, 2024 ህዝበ ሙስሊሙ ለዘላቂ ሰላምና ለሀገር እድገት በጋራ መስራት እንዳለበት ተገለጸ September 4, 2025
ከንቲባ አዳነች አቤቤ አሜሪካ የሚገኘው “ሄኖክ አርጋው ፋውንዴሽን ”ከ50 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ 133 አይነት የተለያዩ የህክምና ግብአቶችን ማበርከቱን ገለጹ August 11, 2025