በመዲናዋ አዲስ ምልምል የሰላም ሰራዊት አባላት እየተመረቁ ይገኛሉ Post published:September 1, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አዲስ አበባ AMN ነሃሴ 26/2017 የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ በንድፈ ሐሳብና በመስክ ያሰለጠናቸውን 5ኛው ኮርስ አዲስ ምልምል የሠላም ሠራዊት አባላትን በማስመረቅ ላይ ይገኛል፡፡ በዳግማዊ ሚኒልክ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት እየተካሄደ ባለዉ የምረቃ ስነ ስርዓት ላይ የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች፣ከማዕከል እስከ ወረዳ ያሉ የሰላምና ፀጥታ ኃላፊዎችና የዕለቱ ተመራቂ የሰላም ሠራዊት አባላት ተገኝተዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በቴክኖሎጂ የታገዘ የቁጥጥር ስራ ተግባራዊ በማድረግ የደንብ መተላለፎችን መቀነስ ተችሏል- የደንብ ማስከበር ባለስልጣን February 24, 2025 ፕሬዝደንት ታየ አፅቀስላሴ የተገኙበት ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ምርታማነት ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው February 12, 2025 የከፍታ መንገድ፡- አገልጋይነት January 5, 2025