በመዲናዋ አዲስ ምልምል የሰላም ሰራዊት አባላት እየተመረቁ ይገኛሉ Post published:September 1, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አዲስ አበባ AMN ነሃሴ 26/2017 የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ በንድፈ ሐሳብና በመስክ ያሰለጠናቸውን 5ኛው ኮርስ አዲስ ምልምል የሠላም ሠራዊት አባላትን በማስመረቅ ላይ ይገኛል፡፡ በዳግማዊ ሚኒልክ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት እየተካሄደ ባለዉ የምረቃ ስነ ስርዓት ላይ የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች፣ከማዕከል እስከ ወረዳ ያሉ የሰላምና ፀጥታ ኃላፊዎችና የዕለቱ ተመራቂ የሰላም ሠራዊት አባላት ተገኝተዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከንቲባ አዳነች አቤቤ በ2016 የትምህርት ዘመን ውጤት ያስመዘገቡ 484 ተማሪዎች በመሸለም አበረታቱ October 7, 2024 ትምህርት ለሀገር እድገት የሚያበረክተው አስተዋጽኦ የማይተካ መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ June 22, 2025 ጆሀንስበርግ እንደ አዲስ አበባ ልትነቃ ይገባል- ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎዛ March 8, 2025