ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቶዮ ሶላር ኢነርጂ ምዕራፍ ሁለትን፣ የኦሪጂን እና የሉሚንቴክ የሶላር ፋብሪካዎችን እና የኤች.ዜድ ጋዝ ማምረቻ ፋብሪካን መረቁ
አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ጌታነህ ሞላ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ 10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ አሸናፊ ሆነ Post published:November 30, 2025 Post category:አትሌቲክስ AMN- ህዳር 21/2018 ዓ.ም የኢፌዴሪ አየር ኃይል 90ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን በማስመልከት በተካሄደው የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር ጌታነህ ሞላ አሸናፊ ሆኗል፡፡ የመቻል ስፖርት ክለብ አትሌት የሆነው ጌታነህ ሞላ፣ የኢፌዴሪ አየር ኃይል 90ኛ ዓመት ምስረታን በማስመልከት የተካሄደውን የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ 10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ በአሸናፊነት አጠናቋል፡፡ በታምራት ቢሻው 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጤና አገልግሎት ዋና መምሪያ የ2016 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም የማጠቃለያ እና የምስጋና ፕሮግራሞ አካሄደ November 22, 2024 አትሌት ትዕግስት አሰፋ በበርሊን ማራቶን የዓለም ክብረወሰን ሰበረች September 26, 2023 በሊቢያ ቤንጋዚ በተካሄደው የታዳጊ ወጣቶች አለም አቀፍ የብስክልት ውድድር የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አሸነፈ August 16, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጤና አገልግሎት ዋና መምሪያ የ2016 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም የማጠቃለያ እና የምስጋና ፕሮግራሞ አካሄደ November 22, 2024