የጊኒው ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ አዲስ አበባ ገቡ Post published:November 6, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN-ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጊኒው ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ አቀባበል አድርገዋል ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶር) በማህበራዊ የትስስር ገጸቸው ባስተላለፉት መልእክት የጊኒውን ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህን እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ ብለዋል ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በበጀት ዓመቱ 11 ወራት ከ815 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ መቻሉን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ June 30, 2025 ግዙፉ የአዲስ አለምአቀፍ የኤግዚቢሽን እና ኮንቬንሽን ማዕከል:- February 28, 2025 የፓርቲውን የመጀመሪያ ጉባኤ ውሳኔዎች ለማሳካት በተደረጉ ጥረቶች ዘርፈ ብዙ ውጤቶች ተመዝግበዋል-ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 22, 2025