የኢጋድ አባል ሀገራት የቱሪዝም ሚኒስትሮች በአዲስ አበባ የሚገኙ ልዩ ልዩ የመስህብ ስፍራዎችን እየጎበኙ ነው Post published:September 18, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 8/2017 ዓ.ም የኢጋድ አባል ሀገራት የቱሪዝም ሚኒስትሮች በአዲስ አበባ የሚገኙ ልዩ ልዩ የመስህብ ስፍራዎችን እየጎበኙ ነው፡፡ ከሚኒስትሮቹ በተጨማሪ ሌሎች እንግዶችም በጉብኝቱ እየተሳተፉ መሆኑን ከቱሪዝም ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ዑለማዎች ለሀገር ሰላም እና ለህዝቦች አንድነት የሚያደርጉትን አስተዋጽኦ አጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል-የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት February 27, 2025 የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓል ለሰው ልጆች ፍቅርንና ሰላምን በመስጠት እንዲሁም በመረዳዳትና በአብሮነት ማክበር ይገባል – የሃይማኖት አባቶች January 7, 2025 ሁሉን ያካተተ ልማትን ለመደገፍ ቁርጠኛ ነን- የዩኤንዲፒ (UNDP) የአፍሪካ ቀጠና ዳይሬክተር February 18, 2025
ዑለማዎች ለሀገር ሰላም እና ለህዝቦች አንድነት የሚያደርጉትን አስተዋጽኦ አጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል-የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት February 27, 2025
የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓል ለሰው ልጆች ፍቅርንና ሰላምን በመስጠት እንዲሁም በመረዳዳትና በአብሮነት ማክበር ይገባል – የሃይማኖት አባቶች January 7, 2025