አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ድምጻቸውን ሰጡ

AMN ግንቦት 24/2018

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ በአርባ ምንጭ ከተማ በመገኘት ድምጻቸውን ሰጥተዋል።

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ በአርባ ምንጭ ምርጫ ክልል በመገኘት ድምጻቸውን ሰጥተዋል።

በአርባ ምንጭ ምርጫ ክልል ስር በሚገኙ 227 ምርጫ ጣቢያዎች ዜጎች ከማለዳው 12 ሰዓት አንስቶ ድምጻቸውን እየሰጡ ይገኛሉ።

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review