አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ድምጻቸውን ሰጡ Post published:June 1, 2026 Post category:መልካም አስተዳደር / ማኅበራዊ / አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ / የሕግ ጉዳይ / ፖለቲካ AMN ግንቦት 24/2018 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ በአርባ ምንጭ ከተማ በመገኘት ድምጻቸውን ሰጥተዋል። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ በአርባ ምንጭ ምርጫ ክልል በመገኘት ድምጻቸውን ሰጥተዋል። በአርባ ምንጭ ምርጫ ክልል ስር በሚገኙ 227 ምርጫ ጣቢያዎች ዜጎች ከማለዳው 12 ሰዓት አንስቶ ድምጻቸውን እየሰጡ ይገኛሉ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የካቲት 12 የሰማዕታት መታሰቢያ ቀን በአዲስ አበባ እየታሰበ ይገኛል February 19, 2026 በስራ መግቢያ እና መውጪያ ሰዓት ላይ የሚታየውን የመንግሥት ሰራተኞች አውቶቢስ እጥረት ለመፍታት እየተሰራ ነው-የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር January 23, 2025 የአቪዬሽን ደኅንነት ተጠናክሮ በሚቀጥልበት ስትራቴጂክ ጉዳዮች ዙሪያ ውሳኔዎች ተላለፉ April 1, 2025
በስራ መግቢያ እና መውጪያ ሰዓት ላይ የሚታየውን የመንግሥት ሰራተኞች አውቶቢስ እጥረት ለመፍታት እየተሰራ ነው-የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር January 23, 2025