አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ድምጻቸውን ሰጡ Post published:June 1, 2026 Post category:መልካም አስተዳደር / ማኅበራዊ / አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ / የሕግ ጉዳይ / ፖለቲካ AMN ግንቦት 24/2018 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ በአርባ ምንጭ ከተማ በመገኘት ድምጻቸውን ሰጥተዋል። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ በአርባ ምንጭ ምርጫ ክልል በመገኘት ድምጻቸውን ሰጥተዋል። በአርባ ምንጭ ምርጫ ክልል ስር በሚገኙ 227 ምርጫ ጣቢያዎች ዜጎች ከማለዳው 12 ሰዓት አንስቶ ድምጻቸውን እየሰጡ ይገኛሉ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የዓለም የእንስሳት ጤና ድርጅት የአፍሪካ አህጉራዊ ጉባኤ ከፊታችን ጥር 27 ጀምሮ በአዲስ አበባ ይካሄዳል January 16, 2025 የፌዴሬሽን ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ October 7, 2025 ከንቲባ አዳነች አቤቤ የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን ከሁለተኛው ምዕራፍ የኮሪደር ልማት ሰራተኞች ጋር አከበሩ January 7, 2025