የህክምና ተራ እየጠበቁ ያሉ የልብ ህሙማን ፈጣን ምላሽ እንዲያገኙ ከኸርት አታክ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን ጋር ተቀናጅተን ለመስራት ተስማምተናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ድምጻቸውን ሰጡ Post published:June 1, 2026 Post category:መልካም አስተዳደር / ማኅበራዊ / አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ / የሕግ ጉዳይ / ፖለቲካ AMN ግንቦት 24/2018 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ በአርባ ምንጭ ከተማ በመገኘት ድምጻቸውን ሰጥተዋል። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ በአርባ ምንጭ ምርጫ ክልል በመገኘት ድምጻቸውን ሰጥተዋል። በአርባ ምንጭ ምርጫ ክልል ስር በሚገኙ 227 ምርጫ ጣቢያዎች ዜጎች ከማለዳው 12 ሰዓት አንስቶ ድምጻቸውን እየሰጡ ይገኛሉ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የግብርና እና የኢንዱስትሪ ምርቶች በቅዳሜ እና እሁድ የገበያ ማዕከላት በተመጣጣኝ ዋጋ እየቀረቡ ነው- የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ March 16, 2025 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የፋሲካን ማዕድ ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር ታደሙ April 12, 2026 ዩኒቨርሲቲዎች ነፃ ምሁራዊ ውይይት የሚካሄድባቸው የሀገር የሀሳብና የእውቀት መሪ ሊሆኑ ይገባል- ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ March 8, 2025