የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዛሬው ዕለት ከቻይናዋ ቼንዱ ከተማ አዲስ የካርጎ በረራ አስጀመረ Post published:August 29, 2026 Post category:መልካም አስተዳደር / ምጣኔ ሃብት / ቢዝነስ / ቱሪዝም / ታሪክ / አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN – ነሐሴ 22/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዛሬው ዕለት ከቻይናዋ ቼንዱ ከተማ አዲስ የካርጎ በረራ አስጀምሯል። ይህ በረራ በደቡብ ምዕራብ ቻይና እና አፍሪካ መካከል አዲስ የካርጎ ትራንስፖርት መስመር የከፈተ ሲሆን በምዕራብ ቻይና እና በአፍሪካ መካከል ያለውን የንግድ እና የኢኮኖሚ ትስስር የሚያጠናክር እና የሚደግፍ መሆኑን የኢትዮጵያ አየር መንገድ መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ በአፍሪካ የዕድሎች ማሳያ የሆነች በአህጉሩ በፍጥነት በማደግ ላይ ካሉ ሀገራት አንዷ ናት፦ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) December 10, 2024 በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ከባህርዳር ከተማ አቻ ሲለያዩ ወላይታ ድቻ አሸነፈ March 7, 2025 የኢትዮጵያ የዲሞክራሲ እመርታ በአፍሪካ ሰማይ ስር! May 30, 2026
ኢትዮጵያ በአፍሪካ የዕድሎች ማሳያ የሆነች በአህጉሩ በፍጥነት በማደግ ላይ ካሉ ሀገራት አንዷ ናት፦ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) December 10, 2024