የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዛሬው ዕለት ከቻይናዋ ቼንዱ ከተማ አዲስ የካርጎ በረራ አስጀመረ

AMN – ነሐሴ 22/2018 ዓ.ም

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዛሬው ዕለት ከቻይናዋ ቼንዱ ከተማ አዲስ የካርጎ በረራ አስጀምሯል።

ይህ በረራ በደቡብ ምዕራብ ቻይና እና አፍሪካ መካከል አዲስ የካርጎ ትራንስፖርት መስመር የከፈተ ሲሆን በምዕራብ ቻይና እና በአፍሪካ መካከል ያለውን የንግድ እና የኢኮኖሚ ትስስር የሚያጠናክር እና የሚደግፍ መሆኑን የኢትዮጵያ አየር መንገድ መረጃ ያመለክታል።

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review