የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሰራተኞች አመታዊ የሥራ አፈፃፀም እና የ2018 በጀት ዓመት እቅድ ውይይት አድርገዋል Post published:July 21, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN ሃምሌ 14/2017 የጽሕፈት ቤቱን የ2017 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት እና የ2018 በጀት ዓመት እቅድ እንዲሁም ሀገራዊ የ2018 በጀት ዓመት እቅድ ውይይት መድረክ ተካኺዷል። ከውይይቱ በኋላም የክረምት በጎ ፈቃድ ሥራ አካል የሆነና ለማኅበረሰብ አገልግሎት እና ጤና ያላቸውን አቋም የሚያሳይ የደም ልገሳ ማካሄዳቸዉን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነዉ መረጃ ያሳያል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በበዓላት ወቅት በምን መልኩ ልንጭበረበር እንችላለን? April 16, 2025 የተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ለኢትዮጵያ ሰላምና ህብረ ብሔራዊ አንድነት መጎልበት በቅንነት የለፉ አባት ነበሩ October 20, 2025 የሚዲያ ሽልማቱ አፍሪካ በዓለም የመረጃ መድረክ እያደገ የመጣውን ተጽእኖዋን የሚያሳይ ነው ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለሰ ገለጹ December 5, 2025
የሚዲያ ሽልማቱ አፍሪካ በዓለም የመረጃ መድረክ እያደገ የመጣውን ተጽእኖዋን የሚያሳይ ነው ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለሰ ገለጹ December 5, 2025