የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ቅ/ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች የአረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል Post published:July 31, 2025 Post category:አረንጓዴ ዐሻራ AMN – ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ቅ/ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዋሬ አካባቢ ግንፍሌ ወንዝ ዳርቻ የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር አካሂደዋል። በመርሀግብሩ ላይ የአካባቢው ነዋሪዎች ተሳታፊ ናቸው። ዛሬ በመላው ሀገሪቱ 700 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ መርሀግብር እየተከናወነ ይገኛል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ያለፉት 6 ዓመታት ገድል በነገዉ እለትም እንደሚደገም ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ July 30, 2025 አረንጓዴ ዐሻራውን ያሳካነው August 2, 2025 የአየር ንብረት ለውጥ ተፅእኖን ለመቋቋም ኢትዮጵያ የጀመረችው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያበረከተ ነው July 31, 2025