የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ቅ/ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች የአረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል Post published:July 31, 2025 Post category:አረንጓዴ ዐሻራ AMN – ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ቅ/ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዋሬ አካባቢ ግንፍሌ ወንዝ ዳርቻ የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር አካሂደዋል። በመርሀግብሩ ላይ የአካባቢው ነዋሪዎች ተሳታፊ ናቸው። ዛሬ በመላው ሀገሪቱ 700 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ መርሀግብር እየተከናወነ ይገኛል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የናይጄሪያ መንግሥት የኢትዮጵያን አረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በመደገፍ 2ሺህ የናይጄሪያ ካሹ ችግኝ እና 100 ሺህ የካሹ ዕጽዋት ዘር አበረከተ July 27, 2025 ኬኒያ የኢትዮጵያን ተሞክሮ በመጋራት በሃገር አቀፍ ደረጃ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ማካሄድ ጀመረች October 10, 2025 በአዲስ አበባ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የአረንጓዴ ልማት ስራዎች የተሻለ ስራ እንድንሰራ መነሳሳትን ፈጥሮልናል – የሐረር ከተማ አስተዳደር ልዑካን April 10, 2025
የናይጄሪያ መንግሥት የኢትዮጵያን አረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በመደገፍ 2ሺህ የናይጄሪያ ካሹ ችግኝ እና 100 ሺህ የካሹ ዕጽዋት ዘር አበረከተ July 27, 2025
በአዲስ አበባ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የአረንጓዴ ልማት ስራዎች የተሻለ ስራ እንድንሰራ መነሳሳትን ፈጥሮልናል – የሐረር ከተማ አስተዳደር ልዑካን April 10, 2025