አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ቅ/ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች የአረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል Post published:July 31, 2025 Post category:አረንጓዴ ዐሻራ AMN – ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ቅ/ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዋሬ አካባቢ ግንፍሌ ወንዝ ዳርቻ የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር አካሂደዋል። በመርሀግብሩ ላይ የአካባቢው ነዋሪዎች ተሳታፊ ናቸው። ዛሬ በመላው ሀገሪቱ 700 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ መርሀግብር እየተከናወነ ይገኛል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኬኒያ የኢትዮጵያን ተሞክሮ በመጋራት በሃገር አቀፍ ደረጃ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ማካሄድ ጀመረች October 10, 2025 በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ለሀገር በቀል ችግኞች ትኩረት ተሰጥቷል April 27, 2025 አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ በሃገር አቀፍና በከተማ ደረጃ የተያዘዉን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ለማሳካት ተሳትፎዉን አጠናክሮ መቀጠሉ ተገለጸ December 27, 2025
አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ በሃገር አቀፍና በከተማ ደረጃ የተያዘዉን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ለማሳካት ተሳትፎዉን አጠናክሮ መቀጠሉ ተገለጸ December 27, 2025