የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ቅ/ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች የአረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል Post published:July 31, 2025 Post category:አረንጓዴ ዐሻራ AMN – ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ቅ/ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዋሬ አካባቢ ግንፍሌ ወንዝ ዳርቻ የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር አካሂደዋል። በመርሀግብሩ ላይ የአካባቢው ነዋሪዎች ተሳታፊ ናቸው። ዛሬ በመላው ሀገሪቱ 700 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ መርሀግብር እየተከናወነ ይገኛል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የህብረተሰቡ ችግኝ የመትከል ልምድ እያደገ መምጣቱን አቶ ግርማ ሰይፉ ገለጹ July 1, 2025 የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የተፈጥሮ ስነ-ምህዳርን ለመጠበቅ እንደሚያግዝ አቶ አረጋ ከበደ ተናገሩ July 31, 2025 ከንቲባ አዳነች አቤቤ የዘንድሮውን የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር አስጀመሩ July 31, 2025