የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ቅ/ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች የአረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል Post published:July 31, 2025 Post category:አረንጓዴ ዐሻራ AMN – ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ቅ/ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዋሬ አካባቢ ግንፍሌ ወንዝ ዳርቻ የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር አካሂደዋል። በመርሀግብሩ ላይ የአካባቢው ነዋሪዎች ተሳታፊ ናቸው። ዛሬ በመላው ሀገሪቱ 700 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ መርሀግብር እየተከናወነ ይገኛል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለቀጣዩ ትውልድ ምንዳ ለማውረስ ከተጀመሩ መርሐ ግብሮች መካከል አረንጓዴ ዐሻራ ዋናው መሆኑን ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ July 31, 2025 ሰራዊቱ አረንጓዴ ዐሻራን ባህል የማድረግ ሥራውን አጠናክሮ ይቀጥላል – ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ July 16, 2025 በመጪው የአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ከ1.1 ሚሊዮን በላይ ችግኞችን ለመትከል አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ከተማ ውብት እና አረንጓዴ ልማት ቢሮ አስታወቀ July 29, 2025
በመጪው የአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ከ1.1 ሚሊዮን በላይ ችግኞችን ለመትከል አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ከተማ ውብት እና አረንጓዴ ልማት ቢሮ አስታወቀ July 29, 2025