የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ቅ/ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች የአረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል Post published:July 31, 2025 Post category:አረንጓዴ ዐሻራ AMN – ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ቅ/ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዋሬ አካባቢ ግንፍሌ ወንዝ ዳርቻ የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር አካሂደዋል። በመርሀግብሩ ላይ የአካባቢው ነዋሪዎች ተሳታፊ ናቸው። ዛሬ በመላው ሀገሪቱ 700 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ መርሀግብር እየተከናወነ ይገኛል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አረንጓዴ አሻራ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ለመከላከል ያላትን የጸና ቁርጠኝነት የሚያሳይ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ገለጹ July 1, 2025 የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር በሁሉም ዘርፎች ተጨባጭ ውጤት እያስገኘ ነው-አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ June 26, 2026 አቶ ተመስገን ጥሩነህ የታላቁ ህዳሴ ግድብ መገኛ እና የወርቅ ምድር በሆነችዉ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ አረንጓዴ አሻራቸዉን ማኖራቸዉን ገለጹ July 30, 2025
አረንጓዴ አሻራ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ለመከላከል ያላትን የጸና ቁርጠኝነት የሚያሳይ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ገለጹ July 1, 2025