ኦስማን ደምበሌ የ2025 የባላንዶር ሽልማትን አሸነፈ Post published:September 23, 2025 Post category:እግር ኳስ AMN- መስከረም 12/2017 ዓ.ም በፈረንሳይ ፓርሲ በመካሄድ ላይ ባለው የ2025 የባላንዶር ሽልማት ውድድር ለሃገሩ ክለብ PSG የሚጫወተው ፈረንሳያዊው ኦስማን ደንበሌ አሸናፊ ሆኗል። ተጫዋቹ ባሳለፍነው የፈረንጆቹ ዘመን በተሰለፈባቸው አጠቃላይ ጨዋታዎች 37 ጎሎችን ከመረብ አገናኝቷል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ሉሲዎቹ የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎ ለማግኘት ታንዛኒያን ይገጥማሉ October 28, 2025 በ32 ዓመቱ ከዋንጫም ከሀገሩም የታረቀው ዳን በርን March 17, 2025 ፉልሃም ከ አርሰናል፦ መድፈኞቹ መሪነታቸውን ለማስጠበቅ የሚያደርጉት ጨዋታ October 18, 2025