ኦስማን ደምበሌ የ2025 የባላንዶር ሽልማትን አሸነፈ Post published:September 23, 2025 Post category:እግር ኳስ AMN- መስከረም 12/2017 ዓ.ም በፈረንሳይ ፓርሲ በመካሄድ ላይ ባለው የ2025 የባላንዶር ሽልማት ውድድር ለሃገሩ ክለብ PSG የሚጫወተው ፈረንሳያዊው ኦስማን ደንበሌ አሸናፊ ሆኗል። ተጫዋቹ ባሳለፍነው የፈረንጆቹ ዘመን በተሰለፈባቸው አጠቃላይ ጨዋታዎች 37 ጎሎችን ከመረብ አገናኝቷል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ብዙ የተወራለት የ15 ዓመቱ የማንችስተር ዩናይትድ ተጫዋች ፦ ጄጄ ጋብሬል July 26, 2026 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የምድብ ለ ሁለተኛ ዙር ውድድር ዛሬ ጅማሮውን ሲያደርግ ንብ ተጋጣሚውን አሸንፏል። February 21, 2025 በዓለም ዋንጫው የኢትዮጵያን ስም ይዞ የሚሳተፈው ዓሊ አሕመድ June 13, 2026