ኦስማን ደምበሌ የ2025 የባላንዶር ሽልማትን አሸነፈ Post published:September 23, 2025 Post category:እግር ኳስ AMN- መስከረም 12/2017 ዓ.ም በፈረንሳይ ፓርሲ በመካሄድ ላይ ባለው የ2025 የባላንዶር ሽልማት ውድድር ለሃገሩ ክለብ PSG የሚጫወተው ፈረንሳያዊው ኦስማን ደንበሌ አሸናፊ ሆኗል። ተጫዋቹ ባሳለፍነው የፈረንጆቹ ዘመን በተሰለፈባቸው አጠቃላይ ጨዋታዎች 37 ጎሎችን ከመረብ አገናኝቷል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ማርቲን ዙብሜንዲ ሁለት ግብ ባስቆጠረበት ጨዋታ አርሰናል ኖቲንግሃምን አሸነፈ September 13, 2025 እየተጠናቀቀ ያለው የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሲቃኝ April 26, 2025 የባሎን ድ ኦር አሸናፊ እንዴት ይመረጣል? September 23, 2025