ከአዘዞ ጀምሮ እስከ ፒያሳ የተጀመረው የኮሪደር ልማት ሥራ ጎንደር ዳግም ለመወለድ እያማጠች እንደሆነ ያሳያል። ይህ ምጥ ሙያተኛ ይፈልጋል፤ ሐኪም ይፈልጋል። አሁን ባለበት ከቀረ ይጨነግፋል፤ አይወለድም። ደግፈን አግዘን እንዲወለድ ካደረግነው ግን ልክ በፋሲል ቅጥር ግቢ እንደሚታየው ያለ ውበት በመላ ጎንደር ከተማ ውስጥ ሊታይ ይችላል። Post published:November 7, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ቱርዝም / ኢትዮጵያ ለጎንደር ዳግም መወለድ ግራና ቀኝ ሳንመለከት ይህንን ዕድል እንጠቀምበት። ዕድል ያልፋል። ዕድልን መጠቀም የብልሆች፣ የዐዋቂዎች፣ የአስተዋዮች እና የጥበበኞች ልምምድ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የማህበረሰብ መገናኛ ብዙሃን በሰላም ግንባታ ሂደት ከፍተኛ ሚና ሊጫወቱ ይገባል- የሰላም ሚኒስቴር December 17, 2024 20ኛው ኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በላቀ ስኬት ተጠናቋል December 10, 2025 የአፍሪካ ፍልሰተኞችን መጠን በአግባቡ ለማወቅና የፖሊሲ መነሻ ለማድረግ መረጃዎችን የማደራጀት ስራ እየተከናወነ ነው- የአፍሪካ የፍልሰት ኦብዘርቫቶሪ ዳይሬክተር ናምራ ነገም (ዶ/ር) February 17, 2025
የአፍሪካ ፍልሰተኞችን መጠን በአግባቡ ለማወቅና የፖሊሲ መነሻ ለማድረግ መረጃዎችን የማደራጀት ስራ እየተከናወነ ነው- የአፍሪካ የፍልሰት ኦብዘርቫቶሪ ዳይሬክተር ናምራ ነገም (ዶ/ር) February 17, 2025