ከአዘዞ ጀምሮ እስከ ፒያሳ የተጀመረው የኮሪደር ልማት ሥራ ጎንደር ዳግም ለመወለድ እያማጠች እንደሆነ ያሳያል። ይህ ምጥ ሙያተኛ ይፈልጋል፤ ሐኪም ይፈልጋል። አሁን ባለበት ከቀረ ይጨነግፋል፤ አይወለድም። ደግፈን አግዘን እንዲወለድ ካደረግነው ግን ልክ በፋሲል ቅጥር ግቢ እንደሚታየው ያለ ውበት በመላ ጎንደር ከተማ ውስጥ ሊታይ ይችላል። Post published:November 7, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ቱሪዝም / ኢትዮጵያ ለጎንደር ዳግም መወለድ ግራና ቀኝ ሳንመለከት ይህንን ዕድል እንጠቀምበት። ዕድል ያልፋል። ዕድልን መጠቀም የብልሆች፣ የዐዋቂዎች፣ የአስተዋዮች እና የጥበበኞች ልምምድ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ለሀገሪቱ የረጅም ጊዜ ችግሮች ዘላቂ መፍትሔ ለማምጣትና ሰላምን ለማረጋገጥ ወሳኝ ምዕራፍ ነው July 22, 2026 የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የጀመረውን ለውጥ አጠናክሮ ማስቀጠል እንዳለበት ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ November 21, 2024 የከተማዋን የ2018 በጀት ዓመት 1ኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ መካሄድ መጀመሩን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ October 18, 2025