“ዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት)” ሕጋዊ የክልላዊ ፖለቲካ ፓርቲነት ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ተሰጠዉ Post published:December 13, 2025 Post category:ቪዲዮዎች AMN ሕዳር 30/2018 ዓ.ም “ዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት)” ሕጋዊ የክልላዊ ፖለቲካ ፓርቲነት ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ተሰጥቶታል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዐዋጅ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ለ“ዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት)” ሕጋዊ የክልላዊ ፖለቲካ ፓርቲነት ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ኅዳር 29 ቀን 2018 ዓ.ም. መስጠቱን ከቦርዱ ያገኘነዉ መረጃ ያሳያል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኮሚሽኑ ከተለያዩ ተቋማት ጋር በቅንጅት በመስራት ከ12 ቢሊየን ብር በላይ ማዳን መቻሉን አስታወቀ October 7, 2024 አዲስ ልሳን ጋዜጣ ቅዳሜ ሰኔ 21/2017 June 28, 2025 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማት አስተዳደር ቢሮ በ2017 በጀት ዓመት በቴክኖሎጂ የታገዘ አገልግሎት ለመስጠት ማቀዱን አስታወቀ October 10, 2024
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማት አስተዳደር ቢሮ በ2017 በጀት ዓመት በቴክኖሎጂ የታገዘ አገልግሎት ለመስጠት ማቀዱን አስታወቀ October 10, 2024