የዓለም የሰላም ቀን በአዲስ አበባ ተከበረ Post published:September 20, 2024 Post category:ቪዲዮዎች AMN- መስከረም 10/2017 ዓ.ም የ2024 ዓለም አቀፍ የሰላም ቀን “የሰላም ባህልን ማሳደግ” በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ ተከብሯል። በክብረ በዓሉ ላይ የሰላም ሚኒስቴር፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት፣ የሰብዓዊ መብት ተቋማት እንዲሁም የሀገር ውስጥና ዓለም አቀፍ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የስራ ኃላፊዎች መገኘታቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለከተማዋ የስራ ሃላፊዎች የተሰጠ ስልጠና November 4, 2024 በህገ-ወጥ የንግድ ሥራ ተሰማርተው በተገኙ ከ14 ሺ በላይ ድርጅቶች ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ ተወስዷል-ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 19, 2025 አቶ አደም ፋራህ ሩስያ ፌዴሬሽን ሴናተር አንድሬ ክሊሞቭ ጋር ተወያዩ January 31, 2025