የዓለም የሰላም ቀን በአዲስ አበባ ተከበረ Post published:September 20, 2024 Post category:ቪዲዮዎች AMN- መስከረም 10/2017 ዓ.ም የ2024 ዓለም አቀፍ የሰላም ቀን “የሰላም ባህልን ማሳደግ” በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ ተከብሯል። በክብረ በዓሉ ላይ የሰላም ሚኒስቴር፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት፣ የሰብዓዊ መብት ተቋማት እንዲሁም የሀገር ውስጥና ዓለም አቀፍ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የስራ ኃላፊዎች መገኘታቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like እሬቻ የጋራ ሃብታችን፣ የሁላችንም ኩራት፣ የአብሮነታችን መድመቂያና ዘመናትን በህብር የተሻገረው የአብሮ መኖራችን ሚስጥር ነው”አቶ ከፍያለው ተፈራ የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ October 3, 2024 ልጆች፤ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የመሥራት ልምዳችሁ ምን ይመስላል? March 22, 2025 የገቡትን ቃል መፈጸምን ከብልጽግና ፓርቲ አይተናል-ከተለያዩ ሀገራት የመጡ እህት ፓርቲዎች ከፍተኛ አመራሮች January 31, 2025
እሬቻ የጋራ ሃብታችን፣ የሁላችንም ኩራት፣ የአብሮነታችን መድመቂያና ዘመናትን በህብር የተሻገረው የአብሮ መኖራችን ሚስጥር ነው”አቶ ከፍያለው ተፈራ የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ October 3, 2024