የዓለም የሰላም ቀን በአዲስ አበባ ተከበረ Post published:September 20, 2024 Post category:ቪዲዮዎች AMN- መስከረም 10/2017 ዓ.ም የ2024 ዓለም አቀፍ የሰላም ቀን “የሰላም ባህልን ማሳደግ” በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ ተከብሯል። በክብረ በዓሉ ላይ የሰላም ሚኒስቴር፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት፣ የሰብዓዊ መብት ተቋማት እንዲሁም የሀገር ውስጥና ዓለም አቀፍ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የስራ ኃላፊዎች መገኘታቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተሞች የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ መስመር መልሶ ግንባታ እየተከናወነ ነው March 9, 2026 ለገና በዓል ምርቶች በተመጣጣኝ ዋጋ የሚያቀርቡባቸው ባዛሮች በሁሉም ክፍለ ከተሞች በቂ ዝግጅት አድርገዋል፡-አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ December 24, 2024 ዋርካ | የመዲናችን መሬት ጉዳይ November 27, 2025
ለገና በዓል ምርቶች በተመጣጣኝ ዋጋ የሚያቀርቡባቸው ባዛሮች በሁሉም ክፍለ ከተሞች በቂ ዝግጅት አድርገዋል፡-አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ December 24, 2024