የዓለም የሰላም ቀን በአዲስ አበባ ተከበረ Post published:September 20, 2024 Post category:ቪዲዮዎች AMN- መስከረም 10/2017 ዓ.ም የ2024 ዓለም አቀፍ የሰላም ቀን “የሰላም ባህልን ማሳደግ” በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ ተከብሯል። በክብረ በዓሉ ላይ የሰላም ሚኒስቴር፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት፣ የሰብዓዊ መብት ተቋማት እንዲሁም የሀገር ውስጥና ዓለም አቀፍ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የስራ ኃላፊዎች መገኘታቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለገና በዓል ምርቶች በተመጣጣኝ ዋጋ የሚያቀርቡባቸው ባዛሮች በሁሉም ክፍለ ከተሞች በቂ ዝግጅት አድርገዋል፡-አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ December 24, 2024 ሰባተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ሰላማዊ እና ዲሞክራሲያዊ ሆኖ እንዲፈጸም በፀጥታና ደህንነት ተቋማት ዝግጅት ተጀምሯል December 15, 2025 አዲስ ልሳን ጋዜጣ ቅዳሜ ሐምሌ 12/2017 እትም July 21, 2025
ለገና በዓል ምርቶች በተመጣጣኝ ዋጋ የሚያቀርቡባቸው ባዛሮች በሁሉም ክፍለ ከተሞች በቂ ዝግጅት አድርገዋል፡-አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ December 24, 2024