ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ራፋኤል ማርያኖ ግሮሲ ጋር ተወያዩ Post published:September 25, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN መስከረም 15/2018 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በሩሲያ እየተካሄደ ከሚገኘዉ አለም አቀፍ የአቶሚክ ፎረም ጎን ለጎን ከዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ራፋኤል ማርያኖ ግሮሲ ጋር ተወያይተዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ የህዝብ አገልጋይነቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ March 16, 2025 ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለሕፃን ብሌን ቤተሰቦች የመኖሪያ ቤት አስረከቡ፡፡ March 11, 2026 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአፍሪካ ቀዳሚ የሆነውን የተቀናጀ የዲጂታል አገልግሎት መተግበሪያ በይፋ መረቁ June 21, 2026