ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለተ.መ.ድ.ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ የእንኳን ደህና መጡ መልዕክት አስተላለፉ Post published:February 13, 2025 Post category:አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN- የካቲት- 6/2017 ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ ኢትዮጵያ በምታስተናግደው 38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመታደም፣ እንኳን ወደ ምድረ ቀደምቷ ኢትዮጵያ እና ውቧ የአፍሪካ መዲና አዲስ አበባ በደህና መጡ ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like እንደ ሕዝብ የምናልመውን መልካም ተስፋ በተግባራዊ ሥራ መደገፍ ይገባል-ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ November 21, 2024 ከባዶ የምሳ ዕቃ እስከ ተስፋ ብርሃን ምገባ-የአዲስ አበባ የደግነትና የማኅበራዊ ፍትሕ ጉዞ May 20, 2026 በህገ-ወጥ ንግድ ላይ በተሰማሩ 24 ሺህ 568 የንግድ ድርጅቶች ላይ የእርምት እርምጃ ተወስዷል July 13, 2026