ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለተ.መ.ድ.ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ የእንኳን ደህና መጡ መልዕክት አስተላለፉ Post published:February 13, 2025 Post category:አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN- የካቲት- 6/2017 ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ ኢትዮጵያ በምታስተናግደው 38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመታደም፣ እንኳን ወደ ምድረ ቀደምቷ ኢትዮጵያ እና ውቧ የአፍሪካ መዲና አዲስ አበባ በደህና መጡ ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ተቋማቱ በቱሪዝም ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተፈራረሙ March 4, 2025 በለውጡ ዓመታት የንግድ ሥርዓቱን በማቀላጠፍና አቅርቦትን በማሳደግ የዋጋ ግሽበት ምጣኔን ማሻሻል ተችሏል – ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) April 2, 2025 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ባለፉት 6 ወራት በጤና ማጎልበት እና በሽታ መከላከል ዘርፍ የተሻለ አፈጻጸም አስመዝግቧል January 10, 2025
በለውጡ ዓመታት የንግድ ሥርዓቱን በማቀላጠፍና አቅርቦትን በማሳደግ የዋጋ ግሽበት ምጣኔን ማሻሻል ተችሏል – ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) April 2, 2025