ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለተ.መ.ድ.ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ የእንኳን ደህና መጡ መልዕክት አስተላለፉ Post published:February 13, 2025 Post category:አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN- የካቲት- 6/2017 ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ ኢትዮጵያ በምታስተናግደው 38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመታደም፣ እንኳን ወደ ምድረ ቀደምቷ ኢትዮጵያ እና ውቧ የአፍሪካ መዲና አዲስ አበባ በደህና መጡ ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሚሰሩ ስራዎች ለትውልድ የሚተላለፉ አሻራዎች እንዲሆኑ ተደርገው ሊሰሩ ይገባል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ April 26, 2025 በመገናኛ አካባቢ ያለውን ከፍተኛ የትራንስፖርት መጨናነቅ ለመፍታት ያግዛል የተባለ የመሬት ውስጥ የእግረኛ መተላላፊያ መስመር ግንባታ ተጀመረ October 30, 2024 የሕገ-መንግስት ትርጉም አቤቱታዎችን በመመርመር ዜጎች ወቅታዊ ምላሽ እንዲያገኙ እየተደረገ ነው – አቶ አገኘሁ ተሻገር April 15, 2025
በመገናኛ አካባቢ ያለውን ከፍተኛ የትራንስፖርት መጨናነቅ ለመፍታት ያግዛል የተባለ የመሬት ውስጥ የእግረኛ መተላላፊያ መስመር ግንባታ ተጀመረ October 30, 2024