ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለተ.መ.ድ.ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ የእንኳን ደህና መጡ መልዕክት አስተላለፉ Post published:February 13, 2025 Post category:አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN- የካቲት- 6/2017 ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ ኢትዮጵያ በምታስተናግደው 38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመታደም፣ እንኳን ወደ ምድረ ቀደምቷ ኢትዮጵያ እና ውቧ የአፍሪካ መዲና አዲስ አበባ በደህና መጡ ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like መገናኛ ብዙሃን ኢትዮጵያ ወደ ዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልፅግና የምታደርገውን ጉዞ ለማፋጠን ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል ሲሉ ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር) ገለጹ July 17, 2025 ኢትዮጵያ ሰላም፣ ልማት እና የባሕር በር ያስፈልጋታል ሲሉ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ተናገሩ October 25, 2025 የአልጄሪያ ብሔራዊ ነፃነት ፓርቲ ዋና ፀሐፊ አዲስ አበባ ገቡ January 30, 2025
መገናኛ ብዙሃን ኢትዮጵያ ወደ ዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልፅግና የምታደርገውን ጉዞ ለማፋጠን ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል ሲሉ ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር) ገለጹ July 17, 2025