ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለተ.መ.ድ.ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ የእንኳን ደህና መጡ መልዕክት አስተላለፉ Post published:February 13, 2025 Post category:አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN- የካቲት- 6/2017 ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ ኢትዮጵያ በምታስተናግደው 38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመታደም፣ እንኳን ወደ ምድረ ቀደምቷ ኢትዮጵያ እና ውቧ የአፍሪካ መዲና አዲስ አበባ በደህና መጡ ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አቶ ሽመልስ አብዲሳ በጅማ ዞን የተለያዩ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው October 24, 2024 የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከግብጽ እና ከጂቡቲ ጋር ለሚኖረው ወሳኝ ጨዋታ በቂ ዝግጅት ማድረጉ ተገለጸ March 19, 2025 የሀገርና የሕዝብ ኩራትና አለኝታ የሆነ አየር ኃይል ተገንብቷል – ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ January 21, 2025