አቶ ጌታቸው ረዳ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር በመሆን ተሾሙ Post published:April 11, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN-ሚያዚያ 03/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሚያዝያ 3 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ አቶ ጌታቸው ረዳን የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አድርገው መሾማቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለምስራቅ አፍሪካ ዘላቂ የልማት መንገድ ከፍቷል July 17, 2025 ለህዳሴ ግድብ ግንባታ ከ271 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ October 23, 2024 ለታላቁ ህዳሴ ግድብ እዚህ ደረጃ መድረስ መላው ኢትዮጵያዊ ያደረገው ርብርብ በታሪክ ማህደር ትልቅ ስፍራ የሚይዝ ነው ፡-አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር) January 10, 2025
ለታላቁ ህዳሴ ግድብ እዚህ ደረጃ መድረስ መላው ኢትዮጵያዊ ያደረገው ርብርብ በታሪክ ማህደር ትልቅ ስፍራ የሚይዝ ነው ፡-አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር) January 10, 2025