አቶ ጌታቸው ረዳ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር በመሆን ተሾሙ Post published:April 11, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN-ሚያዚያ 03/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሚያዝያ 3 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ አቶ ጌታቸው ረዳን የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አድርገው መሾማቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አትሌት ጀማል ይመር እና ፍቅርተ ወረታ የባለፈው ዓመት የሴኡል ድላቸውን ለመድገም ከነገ በስቲያ ይሮጣሉ March 14, 2025 የአእምሯዊ ንብረት ስራ የሀገር ኢኮኖሜ ግንባታ ላይ ጉልህ ድርሻ ያለው እና ኢንቨስትመንትንም የመሳብ አቅም ያለው በመሆኑ ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶት ሊሰራ ይገባል፡-የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር January 23, 2025 የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ዛሬ መካሄድ ይጀምራል January 31, 2025
የአእምሯዊ ንብረት ስራ የሀገር ኢኮኖሜ ግንባታ ላይ ጉልህ ድርሻ ያለው እና ኢንቨስትመንትንም የመሳብ አቅም ያለው በመሆኑ ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶት ሊሰራ ይገባል፡-የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር January 23, 2025