የስሎቬኒያ ፕሬዚዳንት ናታሳ ፒርክ ሙሳር የአድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ Post published:June 5, 2025 Post category:አዲስ አበባ AMN- ግንቦት 28/2017 ዓ. ም ከአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጋር የጎበኙት የመጀመሪያዋ የስሎቬኒያ ፕሬዚዳንት ናታሳ ፒርክ ስለ አድዋ ድል ታሪክ ገለፃ ተደርጎላቸዋል። በመታቢያው የአበባ ጉንጉንም አስቀምጠዋል። በአፈወርቅ አለሙ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በመዲናዋ በሶስት ሀገራዊ ቋንቋዎች የመንጃ ፈቃድ ስልጠና እንዲሰጥ ተፈቀደ April 21, 2025 ፍሳሽ ቆሻሻ ወደ ወንዝ የለቀቁ ግለሰቦች እና ተቋማት ከ 2 ሚሊየን ብር በላይ ተቀጡ March 11, 2025 የመደራጀት ዋና ግቡ በተናጠልና በተበታተነ መንገድ ማሳካት የማንችለውን በህብረት በቀላሉ ከግብ ማድረስ ማስቻሉ መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስገነዘቡ July 6, 2025
የመደራጀት ዋና ግቡ በተናጠልና በተበታተነ መንገድ ማሳካት የማንችለውን በህብረት በቀላሉ ከግብ ማድረስ ማስቻሉ መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስገነዘቡ July 6, 2025