የስሎቬኒያ ፕሬዚዳንት ናታሳ ፒርክ ሙሳር የአድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ Post published:June 5, 2025 Post category:አዲስ አበባ AMN- ግንቦት 28/2017 ዓ. ም ከአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጋር የጎበኙት የመጀመሪያዋ የስሎቬኒያ ፕሬዚዳንት ናታሳ ፒርክ ስለ አድዋ ድል ታሪክ ገለፃ ተደርጎላቸዋል። በመታቢያው የአበባ ጉንጉንም አስቀምጠዋል። በአፈወርቅ አለሙ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አዲስ አበባ 11ኛውን የአይ. ዲ4 አፍሪካ ዓለም አቀፍ ጉባኤ በመጪው ግንቦት ወር ታስተናግዳለች February 28, 2025 በሁለተኛው ዙር የኮሪደር ልማት የመሰረተ ልማት ዝርጋታዎች ዘላቂ አገልግሎት መስጠትን ታሳቢ አድርገው እየተገነቡ ነው- ኢ/ር ወንድሙ ሴታ December 20, 2024 የሆረ ፊንፊኔ የኢሬቻ በዓል እየተከበረ ይገኛል October 5, 2024
በሁለተኛው ዙር የኮሪደር ልማት የመሰረተ ልማት ዝርጋታዎች ዘላቂ አገልግሎት መስጠትን ታሳቢ አድርገው እየተገነቡ ነው- ኢ/ር ወንድሙ ሴታ December 20, 2024