የስሎቬኒያ ፕሬዚዳንት ናታሳ ፒርክ ሙሳር የአድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ Post published:June 5, 2025 Post category:አዲስ አበባ AMN- ግንቦት 28/2017 ዓ. ም ከአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጋር የጎበኙት የመጀመሪያዋ የስሎቬኒያ ፕሬዚዳንት ናታሳ ፒርክ ስለ አድዋ ድል ታሪክ ገለፃ ተደርጎላቸዋል። በመታቢያው የአበባ ጉንጉንም አስቀምጠዋል። በአፈወርቅ አለሙ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአዲስ አበባ ሆቴሎች አገልግሎት አሰጣጣቸውን ወደ ላቀ ደረጃ ማሸጋገር እንዲችሉ ሰልጣኞች ያላቸዉ አበርክቶ የጎላ መሆኑ ተገለጸ June 26, 2025 ባለፉት 6 ወራት ከ 8 ሺህ በላይ የንግድ ተቋማት ወደ ቫት ስርዓት እንዲገቡ ተደርጓል-ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 19, 2025 ካፒታል ገበያን የሁሉም ለሁሉም ለማድረግ በትኩረት ይሰራል – ሀና ተኸልኩ January 11, 2025