ኢትዮጵያ 10 ሜዳልያዎችን በማግኘት ውድድሯን አጠናቀቀች Post published:July 21, 2025 Post category:አትሌቲክስ AMN-ሐምሌ 14/2017 ዓ.ም በናይጄሪያ አቡኩታ ለተከታታይ አምስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የአፍሪካ ከ18 እና 20 ዓመት አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተጠናቋል ። በመጨረሻው ቀን ሁለት የወርቅ ሜዳልያ ያገኘችው ኢትዮጰያ በአጠቃላይ 10 ሜዳልያዎችን በማግኘት ውድድሯን አጠናቃለች ። ከእነዚህ ውስጥ ሁለቱ የወርቅ ፣ ሦስቱ የብር እና አምስቱ የነሃስ ሜዳልያ ሆኖ ተመዝግቧል ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like 43ኛው የጃንሜዳ ኢንተርናሽናል ሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና እየተካሄደ ነው November 9, 2025 ’’ለአትሌቲክሳችን ትንሳዔ ሁላችንም የድርሻችንን እንወጣ’’ በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ የተዘጋጀ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው December 7, 2025 ከአትሌቲክሱ ባለ ድሎች ምን እንማር? September 27, 2025
’’ለአትሌቲክሳችን ትንሳዔ ሁላችንም የድርሻችንን እንወጣ’’ በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ የተዘጋጀ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው December 7, 2025