አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ኢትዮጵያ 10 ሜዳልያዎችን በማግኘት ውድድሯን አጠናቀቀች Post published:July 21, 2025 Post category:አትሌቲክስ AMN-ሐምሌ 14/2017 ዓ.ም በናይጄሪያ አቡኩታ ለተከታታይ አምስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የአፍሪካ ከ18 እና 20 ዓመት አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተጠናቋል ። በመጨረሻው ቀን ሁለት የወርቅ ሜዳልያ ያገኘችው ኢትዮጰያ በአጠቃላይ 10 ሜዳልያዎችን በማግኘት ውድድሯን አጠናቃለች ። ከእነዚህ ውስጥ ሁለቱ የወርቅ ፣ ሦስቱ የብር እና አምስቱ የነሃስ ሜዳልያ ሆኖ ተመዝግቧል ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አትሌቲክሱን ወደቀደመ ክብሩ ለመመለስ ምን እየተሰራ ነው? May 3, 2025 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢራን ሪፐብሊክ መንግስት ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ከሚመራው ልዑካን ቡድን ጋር በብሔራዊ ቤተ-መንግስት (በፎቶ) January 18, 2025 በቢሾፍቱ ከተማ የተካሄደውን የ10 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር በወንዶች ጌታነህ ሞላ በሴቶች ደግሞ ቢቂሌ አምበሳ በማሸነፍ እያንዳንዳቸው የ500 ሺህ ብር ሽልማት ተበረከተላቸው November 30, 2025
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢራን ሪፐብሊክ መንግስት ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ከሚመራው ልዑካን ቡድን ጋር በብሔራዊ ቤተ-መንግስት (በፎቶ) January 18, 2025
በቢሾፍቱ ከተማ የተካሄደውን የ10 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር በወንዶች ጌታነህ ሞላ በሴቶች ደግሞ ቢቂሌ አምበሳ በማሸነፍ እያንዳንዳቸው የ500 ሺህ ብር ሽልማት ተበረከተላቸው November 30, 2025