በ4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ጨዋታ በብስክሌት ውድድር ኢትዮጵያ የነሀስ ሜዳሊያ አገኘች።

You are currently viewing በ4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ጨዋታ በብስክሌት ውድድር ኢትዮጵያ የነሀስ ሜዳሊያ አገኘች።

AMN ታህሣሥ 02 ቀን 2018 ዓ.ም

አንጎላ-ሉዋንዳ እየተካሄደ በሚገኘው 4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ጨዋታ የቡዱን ስዓት ሙከራ 26.96 ኪ.ሜ ብስክሌት ውድድር ኢትዮጵያ የነሐስ ሜዳሊያ አግኝታለች።

በውድድሩ አልጀሪያ እና ሞሪሸስ የወርቅና የብር ሜዳሊያ አሸናፊ ሆነዋል።

ኢትዮጵያ ቀድም ብሎ በሴቶች ቡድን ኮሮኖ የወርቅ ማዳልያ ማግኘቷ ይታወሳል።

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review