በ4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ጨዋታ በብስክሌት ውድድር ኢትዮጵያ የነሀስ ሜዳሊያ አገኘች። Post published:December 11, 2025 Post category:ሌሎች ስፖርት AMN ታህሣሥ 02 ቀን 2018 ዓ.ም አንጎላ-ሉዋንዳ እየተካሄደ በሚገኘው 4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ጨዋታ የቡዱን ስዓት ሙከራ 26.96 ኪ.ሜ ብስክሌት ውድድር ኢትዮጵያ የነሐስ ሜዳሊያ አግኝታለች። በውድድሩ አልጀሪያ እና ሞሪሸስ የወርቅና የብር ሜዳሊያ አሸናፊ ሆነዋል። ኢትዮጵያ ቀድም ብሎ በሴቶች ቡድን ኮሮኖ የወርቅ ማዳልያ ማግኘቷ ይታወሳል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በመጪው ሐሙስ በብዙ ሺ የሚቆጠሩ ሰዎች የሚሳተፉበት የተራራ መውጣት ውድድርና ፌስቲቫል እንደሚካሄደ ተገለጸ April 26, 2025 ጣልያናዊው ስፖርተኛ ማቲያ ዴቤርቶሊስ በውድድር መሀል ወድቆ ሕይወቱ አለፈ August 12, 2025 ስፖርት ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ያለውን ሚና ለማጎልበት እንሰራለን – የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር April 15, 2025