ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:January 22, 2026 Post category:EDITOR'S PICK / ዲፕሎማሲ AMN-ጥር 14/ 2018 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆአን ዋድፉል ጋር መወያየታቸውን ገልፀዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጋር የሁለቱን ሀገራት ትብብር የበለጠ ለማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ትርጉም ያለው ውይይት አድርገናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አዲስ አበባ ከተማን የማዘመን እና ለነዋሪዎች ዘመናዊ አኗኗርን እዉን የማድረጉ ስራ በቀጣይም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አቶ ጃንጥራር አባይ ገለፁ September 21, 2025 አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ከገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ጋር አብሮ መስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ June 29, 2026 የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን ዩኒቨርስቲ በተለያዩ የአቪዬሽን ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 974 ተማሪዎች አስመረቀ May 3, 2025
አዲስ አበባ ከተማን የማዘመን እና ለነዋሪዎች ዘመናዊ አኗኗርን እዉን የማድረጉ ስራ በቀጣይም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አቶ ጃንጥራር አባይ ገለፁ September 21, 2025