የህክምና ተራ እየጠበቁ ያሉ የልብ ህሙማን ፈጣን ምላሽ እንዲያገኙ ከኸርት አታክ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን ጋር ተቀናጅተን ለመስራት ተስማምተናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
በሀዋሳ ከተማ የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳና ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው Post published:May 26, 2026 Post category:መልካም አስተዳደር / ኢትዮጵያ AMN ግንቦት 18/2018 ዛሬ ከማለዳው ጀምሮ የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳና ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በደመቀ ሁኔታ በሲዳማ ክልል እየተካሄደ ይገኛል። የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችም ከማለዳው ጀምሮ በሀዋሳ አለም አቀፍ ስታዲየም በመገኘት ቃሉን በተግባር ለተረጎመው ብልፅግና ፓርቲ ድጋፋቸውን በመግለፅ ላይ ይገኛሉ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ ተደርጓል January 7, 2025 የብሄራዊ ታክስ ሪፎርም ግብረ ሀይል የበጀት ዓመቱን የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ገመገመ January 22, 2025 በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደቱ ኢትዮጵያውያን በንቃት ተሳትፈዋል-ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ June 11, 2026