የአፍሪካ ሚዲያ አዋርድ ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ነው Post published:December 4, 2025 Post category:አፍሪካ AMN-ሕዳር 25/2018 ዓ.ም የአፍሪካ ሚዲያ አዋርድ ሥነ-ሥርዓት በአዲስ አበባ በስካይላይት ሆቴል እየተካሄደ ነው። በመድረኩ በአፍሪካ የላቀ ሥራ ለሠሩ ጋዜጠኞች የእውቅና ሽልማት የሚሰጥ ይሆናል። በዝግጅቱ ላይ የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ወ/ሮ እናትዓለም መለሰ፣ የቱሪዝም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች እና ከአፍሪካ ሀገራት የመጡ እንግዶች በመሳተፍ ላይ ናቸው። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአየር ንብረት ለውጥ በአፍሪካ ላይ እያደረሰ ያለውን ዘርፈ ብዙ ተፅዕኖ ለመቀልበስ ኢትዮጵያ ግንባር ቀደም ተምሳሌት መሆኗን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ September 5, 2025 ወጣቶች ለአየር ንብረት ለውጥ የማትበገር አፍሪካን የሚገነቡ መሀንዲሶች መሆናቸዉን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ September 5, 2025 3ኛው የኢጋድ የሚዲያ ሽልማት በአዲስ አበባ መካሄዱ የኢትዮጵያን የልማት ስኬቶችና ቀጣናዊ ሚናዋን አጉልቶ ለማሳየት መልካም አጋጣሚ ይፈጥራል November 27, 2025
የአየር ንብረት ለውጥ በአፍሪካ ላይ እያደረሰ ያለውን ዘርፈ ብዙ ተፅዕኖ ለመቀልበስ ኢትዮጵያ ግንባር ቀደም ተምሳሌት መሆኗን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ September 5, 2025
3ኛው የኢጋድ የሚዲያ ሽልማት በአዲስ አበባ መካሄዱ የኢትዮጵያን የልማት ስኬቶችና ቀጣናዊ ሚናዋን አጉልቶ ለማሳየት መልካም አጋጣሚ ይፈጥራል November 27, 2025