ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቶዮ ሶላር ኢነርጂ ምዕራፍ ሁለትን፣ የኦሪጂን እና የሉሚንቴክ የሶላር ፋብሪካዎችን እና የኤች.ዜድ ጋዝ ማምረቻ ፋብሪካን መረቁ
አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የአፍሪካ ሚዲያ አዋርድ ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ነው Post published:December 4, 2025 Post category:አፍሪካ AMN-ሕዳር 25/2018 ዓ.ም የአፍሪካ ሚዲያ አዋርድ ሥነ-ሥርዓት በአዲስ አበባ በስካይላይት ሆቴል እየተካሄደ ነው። በመድረኩ በአፍሪካ የላቀ ሥራ ለሠሩ ጋዜጠኞች የእውቅና ሽልማት የሚሰጥ ይሆናል። በዝግጅቱ ላይ የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ወ/ሮ እናትዓለም መለሰ፣ የቱሪዝም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች እና ከአፍሪካ ሀገራት የመጡ እንግዶች በመሳተፍ ላይ ናቸው። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ የማግኘት የጋራ ፍላጎት ታሪካዊ ፍትህን የሚያሰፍን ነው January 27, 2026 ኢጋድ በቀጣናው የተፈናቀሉ ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ ከሁሉን አቀፍ ልማት ጋር ማስተሳሰር እንደሚያስፈልግ አስገነዘበ May 22, 2025 የአፍሪካ የመጀመሪያ የኢነርጂ ውጤታማነት ኮንፍረንስ በኢትዮጵያ ይካሄዳል December 3, 2025