አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የአፍሪካ ሚዲያ አዋርድ ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ነው Post published:December 4, 2025 Post category:አፍሪካ AMN-ሕዳር 25/2018 ዓ.ም የአፍሪካ ሚዲያ አዋርድ ሥነ-ሥርዓት በአዲስ አበባ በስካይላይት ሆቴል እየተካሄደ ነው። በመድረኩ በአፍሪካ የላቀ ሥራ ለሠሩ ጋዜጠኞች የእውቅና ሽልማት የሚሰጥ ይሆናል። በዝግጅቱ ላይ የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ወ/ሮ እናትዓለም መለሰ፣ የቱሪዝም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች እና ከአፍሪካ ሀገራት የመጡ እንግዶች በመሳተፍ ላይ ናቸው። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ የዲጂታል አቅሞች ወደ ሚጨበጡ ውጤቶች ለመቀየር ከጎረቤት ሀገራት ጋር በትብብር ለመስራት ዝግጁ ናት ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ October 10, 2025 “ምዝበራ ይቁም፤ የአፍሪካ ሀብት ለአፍሪካ ሕዝብ ይሁን”- አንቶኒዮ ጉቴሬዝ February 14, 2026 የአፍሪካ ሀገራት የንግድና ኢንቨስትመንት በማሳደግ አስተማማኝ የኢኮኖሚ ምኅዳር ለመገንባት በአባል ሀገራት መካከል ትብብርን ማጠናከር ይገባል – የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን February 12, 2026
ኢትዮጵያ የዲጂታል አቅሞች ወደ ሚጨበጡ ውጤቶች ለመቀየር ከጎረቤት ሀገራት ጋር በትብብር ለመስራት ዝግጁ ናት ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ October 10, 2025
የአፍሪካ ሀገራት የንግድና ኢንቨስትመንት በማሳደግ አስተማማኝ የኢኮኖሚ ምኅዳር ለመገንባት በአባል ሀገራት መካከል ትብብርን ማጠናከር ይገባል – የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን February 12, 2026