የአፍሪካ ሚዲያ አዋርድ ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ነው Post published:December 4, 2025 Post category:አፍሪካ AMN-ሕዳር 25/2018 ዓ.ም የአፍሪካ ሚዲያ አዋርድ ሥነ-ሥርዓት በአዲስ አበባ በስካይላይት ሆቴል እየተካሄደ ነው። በመድረኩ በአፍሪካ የላቀ ሥራ ለሠሩ ጋዜጠኞች የእውቅና ሽልማት የሚሰጥ ይሆናል። በዝግጅቱ ላይ የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ወ/ሮ እናትዓለም መለሰ፣ የቱሪዝም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች እና ከአፍሪካ ሀገራት የመጡ እንግዶች በመሳተፍ ላይ ናቸው። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአፍሪካ የመጀመሪያ የኢነርጂ ውጤታማነት ኮንፍረንስ በኢትዮጵያ ይካሄዳል December 3, 2025 የቤኒን፤የኮንጎ ሪፐብሊክ እና የሞዛምቢክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈፃሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገቡ July 28, 2026 አፍሪካዊው ቢሊየነር አሊኮ ዳንጎቴ 30 ቢሊዮን ዶላር የተጣራ ሀብት በማካበት የመጀመሪያው አፍሪካዊ ሆኑ October 23, 2025
የቤኒን፤የኮንጎ ሪፐብሊክ እና የሞዛምቢክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈፃሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገቡ July 28, 2026