አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከባንክ ሥርዓት ጋር የማጣመር ሥራ በይፋ መጀመሩን አስታወቀ Post published:December 10, 2025 Post category:ቴክኖሎጂ / ኢትዮጵያ AMN ታሕሳስ 1/ 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከባንክ ሥርዓት ጋር የማጣመር ሥራ በይፋ መጀመሩን ባወጣዉ መግለጫ አስታዉቋል፡፡ የፋይናንስ ዘርፍ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ወሳኝ ምዕራፍ የሆነው የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከባንክ ሥርዓት ጋር የማጣመር ሥራ በይፋ ተጀምሯል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ በኢንተርፖል ንቁ አባል ሆና መቀጠሏን የኢንተርፖል ፕሬዚዳንት ሜጀር ጀነራል አህመድ ናስር (ዶ/ር) ገለፁ July 3, 2025 ኢትዮጵያ በአገር ውስጥም ሆነ በቀጣናው ዘላቂ ሰላም ለማስፈን ለምታደርገው ጥረት ተመድ ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋገጠ February 18, 2025 የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብርን በሀገራቸው ለመተግበር ፍላጎት እንዳላቸው የጊኒ ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ ገለጹ November 6, 2024