አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከባንክ ሥርዓት ጋር የማጣመር ሥራ በይፋ መጀመሩን አስታወቀ Post published:December 10, 2025 Post category:ቴክኖሎጂ / ኢትዮጵያ AMN ታሕሳስ 1/ 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከባንክ ሥርዓት ጋር የማጣመር ሥራ በይፋ መጀመሩን ባወጣዉ መግለጫ አስታዉቋል፡፡ የፋይናንስ ዘርፍ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ወሳኝ ምዕራፍ የሆነው የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከባንክ ሥርዓት ጋር የማጣመር ሥራ በይፋ ተጀምሯል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የነዳጅ ውጤቶችን ግብይት ሥርዓት ለመደንገግ በተዘጋጀውን ረቂቅ አዋጅ ላይ ነገ ይወያያል January 8, 2025 ናሬንድራ ሞዲ በኢትዮጵያ ያደረጉት ጉብኝት የዓለም ዓቀፍ ሚዲያዎች ሰበር ዜና ሆኗል December 17, 2025 የኢፌዲሪ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ባለፉት የለውጥ ዓመታት የተሰሩ የሪፎርም ስራዎችን እና የተገኙ ውጤቶችን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፣ የመግለጫው ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል፤ March 4, 2025
የኢፌዲሪ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ባለፉት የለውጥ ዓመታት የተሰሩ የሪፎርም ስራዎችን እና የተገኙ ውጤቶችን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፣ የመግለጫው ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል፤ March 4, 2025