ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ Post published:September 17, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 7/2017 ዓ.ም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ህልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር በየነ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ሰላማዊ የትግል አስተዋጽኦ ማበርከታቸውን በማህበራዊ ትስሰር ገጻቸው ባሰፈሩት የሀዘን መግለጫ መልዕክት ገልጸዋል። በህልፈታቸው ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ተናግረዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልፅግና እውን የማድረግ ሂደት ውስጥ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች ሚና ከፍተኛ ነው- ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) April 23, 2025 የመጋቢት 24ን ፍሬዎች በሁሉም የኢትዮጵያ መንደሮች ለማድረስ ተግተን እንሰራለን – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ April 2, 2025 የአፍሪካ ድምጽ በዓለም መድረኮች እንዲሰማ እና ህብረቱ እንዲጠናከር በተከናወኑ ስራዎች አበረታች ስኬቶች ተመዝግበዋል February 13, 2025