ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ Post published:September 17, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 7/2017 ዓ.ም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ህልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር በየነ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ሰላማዊ የትግል አስተዋጽኦ ማበርከታቸውን በማህበራዊ ትስሰር ገጻቸው ባሰፈሩት የሀዘን መግለጫ መልዕክት ገልጸዋል። በህልፈታቸው ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ተናግረዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኮይሻ ጊቤ የኃይል ማመንጫ ግድብ የሥራ ሂደትን ገመገሙ July 27, 2024 አዲስ አበባን ጨምሮ ከተለያዩ ክልሎች የተውጣጡ ከ200 በላይ አመራሮችና ባለሙያዎች በከተማ መሬት የሕግ ማዕቀፎች ዙሪያ ስልጠና እየተሠጠ ነው October 1, 2024 በሞተር ኃይል የሚንቀሳቀሱ ጀልባዎች ከቀረጥ እና ከታክስ ነጻ ሆነው እንዲገቡ ተፈቀደ September 13, 2025
አዲስ አበባን ጨምሮ ከተለያዩ ክልሎች የተውጣጡ ከ200 በላይ አመራሮችና ባለሙያዎች በከተማ መሬት የሕግ ማዕቀፎች ዙሪያ ስልጠና እየተሠጠ ነው October 1, 2024