ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጂግጂጋ ከተማ ገቡ Post published:October 1, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 21/2018 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እና አደም ፋራህን ጨምሮ ከከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዎች ጋር በመሆን ጂግጂጋ ከተማ ገብተዋል። በጉብኝታቸውም በክልሉ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን የሚጎበኙ ስለመሆኑ ከጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔ እና የሆራ አርሰዲ በዓላት በስኬት እንዲከበሩ የፀጥታ እና ደህንነት አካላት ቅድመ ዝግጅታቸውን አጠናቅቀው ወደ ስራ ገብተዋል – ፌዴራል ፖሊስ October 1, 2024 አዲስ አበባ ሀገራዊ የቱሪዝም አቅምን ማሳደግ እና ከዘርፉም የሚገኝ ጥቅምን ማላቅ የሚያስችሉ የቱሪዝም ልማት ስራዎችን እየሰራች ነው- የቱሪዝም ሚኒስቴር March 18, 2025 አቶ አደም ፋራህ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ለተመረጡት መሀሙድ አሊ ዩሱፍ መልካም ምኞታቸውን ገለፁ February 16, 2025
የኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔ እና የሆራ አርሰዲ በዓላት በስኬት እንዲከበሩ የፀጥታ እና ደህንነት አካላት ቅድመ ዝግጅታቸውን አጠናቅቀው ወደ ስራ ገብተዋል – ፌዴራል ፖሊስ October 1, 2024
አዲስ አበባ ሀገራዊ የቱሪዝም አቅምን ማሳደግ እና ከዘርፉም የሚገኝ ጥቅምን ማላቅ የሚያስችሉ የቱሪዝም ልማት ስራዎችን እየሰራች ነው- የቱሪዝም ሚኒስቴር March 18, 2025