የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቻይና ጓንዡ የሚያደረገውን በረራ ሊያሳድግ መሆኑን አስታወቀ Post published:September 20, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 10/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመስከረም 17 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ቻይና ጓንዡ ሲያደርግ የነበረውን ሰባት ሳምንታዊ በራራዎች ወደ አስር እንደሚያሳድግ ማመልከቱን ከአየር መንገዱ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ታላቁ የህዳሴ ግድብ የመቻላችን፣ የአንድነታችን እና የመተባበራችን ዋንኛ ማሳያ ነው ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ September 13, 2025 ሀገራችን ያልተሞከሩ ግዙፍ ልማቶችን በማከናወን በየጊዜው ወደ ላቀ ደረጃ እየተሸጋገረች ትገኛለች -ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) June 23, 2026 የቀየስነው አዲሱ የኢኮኖሚ አካሄድ በአጭር ጊዜ ትግበራ ጠንካራ ባለሁለት አሃዝ የእድገት ሂደት አስመዝግቧል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) April 20, 2026
የቀየስነው አዲሱ የኢኮኖሚ አካሄድ በአጭር ጊዜ ትግበራ ጠንካራ ባለሁለት አሃዝ የእድገት ሂደት አስመዝግቧል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) April 20, 2026